ለአሪዞና አንድነት መረዳጃ እድር አባላት በሙሉ፣

ለአሪዞና አንድነት መረዳጃ እድር አባላት በሙሉ፣ የእድራችን አባል የነበሩት የወ/ሮ ዛህራ መሓመድ ሕልፈተ ሕይዎት አስመልክቶ፣በ 6/22/2026 ቀን ያወጣነውን $15,000 ወጭ ለመተካት፣ $30 ዶላር እያንዳንዱ አባል፣እንዲከፍል ኮሚቴው የወሰነ ሲሆን፣ ከ 8/21/2026 እስከ 9/16/2026 $30 ዶላር፣ይከፈላል። ከዚህ ቀን ካለፈ ግን፣ከ 9/17/2026 እስከ 9/27/2026 በአንቀጽ 10-1 እና በአንቀጽ 10-2፣ ድንጋጌ መሠረት፣ እስከ መቀጫው፣ $55 ዶላር የሚከፍሉ መሆኑን፣ልናሳውቅ እንወዳለን! በዚህ የጊዜ ገደብ ክፍያውን ያልከፈለ አባል፣ቢኖር በመተዳደሪያ ደንቡ አንቀጽ 10-3 መሠረት፣በራስዎ ፈቃድ ከእድሩ የወጡ መሆኑን ልናሳውቅ እንወዳለን።የክፍያ መንገዶች፣ 1.online azedir.org 2.በዜል፣ለመክፈል፣azmeredajaedir በሥ.ቁጥር (623) 499-0428፣ በዜል ከከፈሉ፣ሙሉ ሥምና መለያ ቁጥር፣ በሳጥን ውስጥ እንዲጽፉ በአክብሮት እንጠይቃለን? 3.ባንክ መሄድ ከፈለጉ ዌልስፋርጎ ባንክ( wells fargo) ፣አካውንት ቁጥር፣ 7330133609፣ AZmeredajaedir ብለው፣ቀጥታ ካስገቡ፣ሪሲቱን፣ፎቶ አንስተው፣ በ( 623) 499-0428 ቴክስት እንዲያደርጉ በአክብሮት እንጠይቃለን? 4. ከእናት እንጀራና ከባቲ ባዛር ሲከፍሉ ሪሲት ቴክስት እንዲያደርጉ በጥብቅ እናሳስባለን። ይህ በእናት እንጀራ እና በባቲ ባዛር ክፍያ የምሰበሰበው ለመጨረሻ ጊዜ መሆኑ ልናሳውቅ እንወዳለን ። ከመቀጫ በፊት በሰአቱ እንዲከፍሉ በድጋሚ ለማስታወስ እንወዳለን? የኮሚቴው ሰብሳቢ፣ ግዛቸው ግርማይ።

To all members of Arizona Andnet Meredaja Edir Regarding the passing of our member, Mrs. Zahra Mohammed: In order to replace the $15,000 expense issued on 6/22/2026, the committee has decided that each member must pay $30. The $30 payment must be made between 8/21/2026 and 9/16/2026. We would like to inform you that if this date passes, you will be required to pay $55 including the penalty fee between 9/17/2026 and 9/27/2026, in accordance with the provisions of Article 10-1 and Article 10-2. If any member fails to make the payment within this deadline, we wish to notify you that, pursuant to Article 10-3 of the bylaws, you will be considered to have voluntarily resigned from the Edir. Payment Methods: 1.Online: azedir.org 2.Zelle: Send to azmeredajaedir using the phone number 623-499-0428. When paying via Zelle, we respectfully request that you enter your full name and ID number in the memo/box. 3.Bank Deposit: If you wish to go to the bank, directly deposit into Wells Fargo Bank, Account Number 7330133609 under the name AZmeredajaedir. We respectfully request that you take a photo of the receipt and text it to 623-499-0428. 4. In-Person: If paying at Enat Injera or Bati Bazaar, we strongly emphasize that you text a photo of the receipt. Please be advised that this will be the last time payments are collected at Enat Injera and Bati Bazaar. We would like to remind you once again to pay on time before the late penalty applies. Committee Chairperson, Gizachew Girmay