Skip to content
Home
About us
Announcements
Make payment
የአቶ ተክሌ ዘውዴን ሕልፈተ ሕይዎት
By Law
Contact us
SUBSCRIBE SMS
ለአሪዞና አንድነት መርዳጃ እድር አባላት በሙሉ
በመጋቢት ወር ለምናደርገው የቦርድ ምርጫ፣ አስመራጭ ኮሚቴዎችን መርጠናል። እንዚህም፣
1ኛ,- ካፒቴን ወግአየሁ፣ 602-373-4743
2ኛ,- ወ/ሮ አስመረት፣ 602-459-0500
3ኛ,- ፓስተር አደን፣ 480-669-8878
ሲሆኑ፣ ይሰራሉ ብላችሁ የምታምኑባቸውን ሰዎች ጥቆማ እንድታደርጉ በትህትና እንጠይቃለን?
ግዛቸው ግርማይ።