Skip to content
About us
For Members
Announcements
OBITUARY
By Law
Make payment
የአቶ አለማየሁ አለምነህና ወ/ሮ ሮማን ጄማ ሕልፈተ ሕይዎት
News
Contact us
SUBSCRIBE SMS
ለአሪዞና አንድነት መርዳጃ እድር አባላት በሙሉ
በመጋቢት ወር ለምናደርገው የቦርድ ምርጫ፣ አስመራጭ ኮሚቴዎችን መርጠናል። እንዚህም፣
1ኛ,- ካፒቴን ወግአየሁ፣ 602-373-4743
2ኛ,- ወ/ሮ አስመረት፣ 602-459-0500
3ኛ,- ፓስተር አደን፣ 480-669-8878
ሲሆኑ፣ ይሰራሉ ብላችሁ የምታምኑባቸውን ሰዎች ጥቆማ እንድታደርጉ በትህትና እንጠይቃለን?
ግዛቸው ግርማይ።